ወደ ጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ፕላንና ልማት ጽ/ቤት በሰላም መጡ!

ማንኛውንም መረጃ መከታተያና መለዋወጫ ሲስተም

የጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ፕላንና ልማት ጽ/ቤት

ራዕይ፣ ተልዕኮ፣ እሴቶች!!

ተልዕኮ

ህብረተሰቡንና ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ጥናትና ምርምር በማከናወን፣ የልማት ፕላን በማዘጋጀትና አፈጻጸማቸውን በመከታተል፣ በመቆጣጠር፣ በመገምገምና መመዘን፣ የፕላን መረጃዎችን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በማስተዳደር ከተማዋን በፕላን በመምራት እና ልማቷን በማፋጠን ነዋሪዎቿን ተጠቃሚ ማድረግ ነው፡፡

ራዕይ

“በ2022 ዓ.ም አዲስ አበባ በዘመናዊ ፕላን የምትመራ የለማችና የበለፀገች ከተማ ሆና ማየት!”

እሴቶች

አገልጋይነት ፤ የሕግ የበላይነት ፤ ተጠያቂነት ፤ አሳታፊነት ፤ ባለሙያዊነት ፤ ፍትሀዊነት ፤ ተቋማዊ አጋርነት

‘’የከተማ ፕላን ለዘላቂ ልማትን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት’’

የመረጃ ልውውጥ ሂደቱን በቴክኖሎጂ በመደገፍ ቀልጣፋ ፍትሃዊና ፈጣን ስራ ለመስራት ወሳኝ ነው፡፡

ወደ ዋናው ፔጅ ለመግባትና ለመመዝገብ